Jan 2024

Dec 2023

Oct 2023

Sep 2023

Aug 2023

Jul 2023

May 2023

Dec 2022

አስተዳደሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በጡረታ አዋጁ እና አፈጻጸሙ ዙሪያ  ታህሳስ 6/2015 ዓ/ም ለአሰሪ መ/ቤቶች የግማሽ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ በራስ ሆቴል ሰጥቷል፡፡

አስተዳደሩ የለማ ሶፍትዌር ግዢ እና በዳታ ሴንተር ግንባታ ላይ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ጋር የስራ ማስጀመሪያ ምክክር አካሄደ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የተቋሙ የአይ.ቲ ፕሮጀክት አካል የሆነውን የለማ መተግበሪያ ሶፍትዌር ግዢና ማላመድ(Customization) እና የዳታ ሴንተር ግንባታ ላይ የማማከር እና ሌሎች ስራዎችም ላይ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ጋር ታህሳስ 06 ቀን 2015 በካፒታል ሆቴል የስራ ማስ

የፀረ-ኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን ተከበረ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራሮች እና ሠራተኞች 35ኛውን የአለም ኤድስ ቀንን ‹‹ፍትሐዊና ተደራሽ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ አገልግሎት!›› በሚል መሪ ሃሳብ ህዳር 30/2015 አከበሩ፡፡

19ኛው ዓለም ዓቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ተከበረ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራሮችና ሠራተኞች 19 ኛውን ዓለም ዓቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ህዳር 23 ቀን 2015 "ሙስናን መታገል በተግባር!" በሚል መሪ ሃሳብ በድምቀት አከበሩ፡፡

Nov 2022

Oct 2022

በአስተዳደሩ የሰንደቅ አላማ ቀን ተከበረ

በአስተዳደሩ የሰንደቅ አላማ ቀን ተከበረ የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራርና ሠራተኞች 15ኛውን የሠንደቅ አላማ ቀን “ሠንደቅ አላማችን፣ የብዝሃነታችን መገለጫ ፣የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው!” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 7/2015 ዓ/ም በተቋሙ ቅጥር ግቢ አክበረዋል፡፡  

Sep 2022

ጳጉሜ 1 “የበጎ ፈቃድ ቀን”

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር  በጽዳት ስራ እና የተለያዩ አልባሳት፣ የንፅህና መጠበቂያ እና የገንዘብ ድጋፍ ከሠራተኞች በማሰባሰብ ለጌርጌሲኖን የአምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል  የበጎ ፈቃድ  ቀንን  አስመልክቶ   ድጋፍ ተደርጓል፡፡

Aug 2022

አስተዳደሩ በመተግበሪያ ሶፍትዌር ልማት ላይ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ጋር ምክክር አካሄደ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የተቋሙ የአይ.ቲ ፕሮጀክት አካል የሆነውን የመተግበሪያ ሶፍትዌር ማልማት፣ የዳታ ሴንተር እና ሌሎች ስራዎችም ላይ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ጋር ነሐሴ 03 ቀን 2014 በዋናው መስሪያ ቤት ምክክር ተካሄደ፡፡

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የአቅመ ደካማ ቤት እድሳት ስራ አስጀመረ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር  ከአዲስ አበባ ከተማ አስደዳር ጋር በመተባበር  የሚካሄደውን የአቅመ ደካማ ቤት እድሳት ፕሮግራም የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥላሁን በቀለ ሐምሌ 30/2014 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በመገኘት የአቅመ ደካማ ቤት እድሳት ስራውን አስ

Jul 2022

Jun 2022

አስተዳደሩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ያከናወናቸው አንኳር ተግባራት

አስተዳደሩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ያከናወናቸው አንኳር ተግባራት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ በተከናወኑ ተግባሮች አመቺ ባልነበሩ የፋይናንስ ተቋማት የጡረታ አበላቸውን ሲወስዱ የነበሩ 222 ሺ 47 ወይም ከዕቅዱ 99 በመቶ የጡረታ ባለመብቶች በአቅራቢያቸው በሚገኙ ባንኮች የጡረታ አበላቸውን እንዲወስዱ ወደ ባን

የጡረታ መዋጮን በተመለከተ የተደረገ ማሻሻያ

በአዲሱ የመንግስት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር 1267/2014 ተሻሽለው ከወጡ ድንጋጌዎች ውስጥ የጡረታ መዋጮን በተመለከተ በመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና ፈንድ አስተዳደር በሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ሥር የህግ ባለሙያ የሆኑት አቶ ሙሂዲን ጀማል የሰጡንን ማብራሪያ እንደሚከተለው ይዘን ቀርበናል።

May 2022

አዲሱ የመንግስት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር 1267/2014 ማውጣት ያስፈለገበት ዋና ዋና ምክንያቶች ምንድናቸው?

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ፈንድ አስተዳደር የህግ ባለሙያ የሆኑት አቶ ሙሂዲን ጀማል እንደገለጹልን፣ ተቋሙ የሚሰበስበውን የጡረታ ፈንድ ከዚህ ቀደም በነበረው አዋጅ ገንዘብ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ መሰረት በተመረጡና አዋጭ በሆኑ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ መሰማራት እንደሚችል ተደንግጎ ነበር። ነገር

አስተዳደሩ በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች የግንዛቤ ማስጨበጫና የግምግማ መድረክ አካሄደ፡፡

የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ፈንድ አስተዳድር ሚያዝያ 21/2014 ዓ.ም በአስተዳደሩ የመሰብሰብያ አዳራሽ በአዲሱ የተሻሻለዉ አዋጅ ቁጥር 1267/2014 እና የ9 ወር እቅድ አፈፃፀም እንዲሁም በወቅታዊ የቀጣይ 3 ወራት እቅድ ዙሪያ ለዋና መ/ቤት ሰራተኞች የግንዛቤ ማሰጨበጫ መድረክ እና ግምገማ አካሂድዋል፡

የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ፈንድ አስተዳድር የጤና ስፖርት የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ለኢትዮ ኢንተርፕራይዝቡድን 4ለ1 በሆነ ዉጤት አሸነፈ ፡፡

የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ፈንድ አስተዳድር  የጤና  ስፖርት የወንዶች እግር ኳስ ቡድን  ለኢትዮ ኢንተርፕራይዝቡድን 4ለ1 በሆነ ዉጤት አሸነፈ ፡፡

Apr 2022

Mar 2022

የአስተዳደሩ የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም በወፍ በረር ሲቃኝ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በበጀት ዓመቱ ከያዘው ዕቅድ አንጻር የተቋሙ የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል በአስተዳደሩ የዕቅድ፣ ጥናትና ሪፎርም ዳይሬክተር አቶ አሰፋ ማናዬ ጋር እንደሚከተለው ቆይታ አድርገናል።

አዲሱ የመንግስትና የግል ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ ሲብራራ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የመንግስት እና የግል ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ ለመደንገግ የቀረበው ረቂቅ ላይ ተወያይቶ አጽድቋል፡፡ የመንግስት ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ ለማህበራዊ ፍትህ፣ ለኢንደስትሪ፣ ሰላም፣ ለድህነት ቅነሳ፣ ለምርታማነትና

Jan 2022

14ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀን በድምቀት ተከበረ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ አመራርና ሠራተኞች ለ14ኛ ጊዜ “በአዲስ ምዕራፍ፣ በተሟላ ሉዓላዊነት፣ ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ የተከበረውን የሠንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 01 ቀን 2014 በድምቀት አከበሩ፡፡  

የኤጀንሲው ሠራተኞች የመከላከያ ሠራዊትን ለማበረታታት በተካሄደው የጎዳና ላይ ሩጫ እና የእግር ጉዞ ላይ ተሳተፉ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሠራተኞች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍና አጋርነትን ለመግለፅ ነሃሴ 30 2013 ዓ/ም በእስፖርት ኮሚሽን አስተባባሪነት በተደረገው የሩጫና የእግር ጉዞ ላይ ተሳትፈዋል፡፡  

የፀረ-ኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን ተከበረ

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ አመራሮች እና ሠራተኞች 33ኛውን የአለም ኤድስ ቀን ‹‹አገልግሎቱን ለተጠቃሚዎች በእኩልነት ተደራሽ ማድረግ፤ ወረርሽኙን መግታት!›› በሚል መሪ ሃሳብ ታህሳስ 8/2014 አከበሩ፡፡